እናንብብ Get link Facebook X Pinterest Email Other Apps - February 27, 2014 << እናንብብ>>በህይወቴ ሁሉ እኔ ትዝ የሚለኝህጻን ሳለሁ ግና አባቴ የነገረኝ<እንዃን በእጅህ ያለ መጽሃፍ የወደቀ ወረቀት ሳታነብብ አትለፍ>ደጋግሞ የነገረኝ ይሄ ታላቅ ምክር ነቃቅሎ ጥሎታል የስንፍናዬን ጦርስለዚህ አነብባለሁ እመረምራለሁእንኳን በእጄ ካለው ከአዲሱ መጽሐፍ ወድቆ ካገኘሁት ብዙ ተምሬአለሁ። ትዝታው ሳሙኤል። Get link Facebook X Pinterest Email Other Apps